766 B
766 B
የሰው ልጅ የሚመጣው እንዴት ነው ብሎ ኢየሱስ ተናገረ?
የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር እንደሚመጣ ኢየሱስ ተናገረ። [16:27]
የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ ለእያንዳንዱ ሰው የሚከፍለው እንዴት ነው?
የሰው ልጅ በሚመጣ ጊዜ ለእያንዳንዱ ሰው እንደየ ሥራው ይከፍላል። [16:27]
የሰው ልጅ በመንግሥቱ በሚመጣበት ጊዜ ያያሉ በማለት ኢየሱስ የተናገረው እነማንን ነው?
ከእርሱ ጋር እዚያ ከቆሙት አንዳንዶቹ የሰው ልጅ በመንግሥቱ በሚመጣ ጊዜ እንደሚያዩት ኢየሱስ ተናገረ። [16:28]