am_tq/act/27/30.md

8 lines
496 B
Markdown

# መርከበኞቹ ምን የሚያደርጉበትን መንገድ ፈለጉ?
መርከበኞቹ ከመርከቡ የሚሸሹበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር
# ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ስለ መርከበኞቹ የነገራቸው ምን ነበር?
መርከበኞቹ በመርከቡ ላይ ካልቆዩ መቶ አለቃውም ሆነ ወታደሮቹ እንደማይድኑ ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ነገራቸው