am_tq/act/27/30.md

8 lines
496 B
Markdown
Raw Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# መርከበኞቹ ምን የሚያደርጉበትን መንገድ ፈለጉ?
መርከበኞቹ ከመርከቡ የሚሸሹበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር
# ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ስለ መርከበኞቹ የነገራቸው ምን ነበር?
መርከበኞቹ በመርከቡ ላይ ካልቆዩ መቶ አለቃውም ሆነ ወታደሮቹ እንደማይድኑ ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ነገራቸው