8 lines
496 B
Markdown
8 lines
496 B
Markdown
|
# መርከበኞቹ ምን የሚያደርጉበትን መንገድ ፈለጉ?
|
||
|
|
||
|
መርከበኞቹ ከመርከቡ የሚሸሹበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር
|
||
|
|
||
|
# ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ስለ መርከበኞቹ የነገራቸው ምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
መርከበኞቹ በመርከቡ ላይ ካልቆዩ መቶ አለቃውም ሆነ ወታደሮቹ እንደማይድኑ ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ነገራቸው
|