am_tq/act/27/30.md

496 B

መርከበኞቹ ምን የሚያደርጉበትን መንገድ ፈለጉ?

መርከበኞቹ ከመርከቡ የሚሸሹበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር

ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ስለ መርከበኞቹ የነገራቸው ምን ነበር?

መርከበኞቹ በመርከቡ ላይ ካልቆዩ መቶ አለቃውም ሆነ ወታደሮቹ እንደማይድኑ ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ነገራቸው