መርከበኞቹ ከመርከቡ የሚሸሹበትን መንገድ ይፈልጉ ነበር
መርከበኞቹ በመርከቡ ላይ ካልቆዩ መቶ አለቃውም ሆነ ወታደሮቹ እንደማይድኑ ጳውሎስ ለመቶ አለቃውና ለወታደሮቹ ነገራቸው