12 lines
619 B
Markdown
12 lines
619 B
Markdown
|
# በሲና ምድረበዳ ከሙሴ ጋር የተነጋገረው ማን ነው?
|
||
|
|
||
|
በሲና ምድረበዳ ያህዌ ከሙሴ ጋር ተነጋገረ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ያህዌ ከሙሴ ጋር መቼ ተነጋገረ?
|
||
|
|
||
|
ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው አመት በመጀመሪያው ወር ያህዌ ከሙሴ ጋር ተነጋገረ፡፡
|
||
|
|
||
|
# የእስራኤል ሰዎች በሲና ምድረበዳ በነበሩ ጊዜ ፋሲካን የሚያከብሩት መቼ ነበር?
|
||
|
|
||
|
በየአመቱ በመጀመሪያው ወር በአስራ አራተኛው ቀን ፋሲካን ያከብሩ ነበር፡፡
|