48 lines
2.2 KiB
Markdown
48 lines
2.2 KiB
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
ያህዌ መልዕክቱን በአብድዩ በኩል ለአሳቢ መስጠቱን ቀጥሏል
|
|
|
|
# የተማማላሃቸው ሰዎች ሁሉ-----ከአንተ ጋር ሰላም የነበሩ -----እንጀራህንም የተመገቡ
|
|
|
|
ሦስቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት ስለ ኤዶም ወዳጆች ነው
|
|
|
|
# ወዳጆችህ ( የተማማልሃቸው)
|
|
|
|
ወዳጆችህ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ስለ ኤዶም ህዝብ ነው
|
|
|
|
# ወደ ዳርቻ ሰደዱህ
|
|
|
|
“ከምድራቸው አሳደዱህ” የኤዶም ህዝቦች ወደ ወዳጆቻቸው ምድር ለመሰደድ ይሞክራሉ ነገር ግን ማምን በምድራቸው እንዲቆዩ አልተዋቸውም፡፡
|
|
|
|
# ማስተዋል በእርሱ ዘንድ የለም
|
|
|
|
በሚከተሉት መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡-
|
|
|
|
1. ወዳጆቹ ስለ ኤዶም ያሉት ተርጓሚ፡ “ኤዶም ምንም መረዳት የለውም”
|
|
2. ስለከዳተኞቹ የተባለው ዓ.ነገር ተርጓሚው “ይህን ለምን እንዳደረጉ ማንም ሊረዳ አይችልም፡፡”
|
|
|
|
# በዚያ ቀን ……ከኤሳው ተራራ …..አላጠፋምን? ይላል እግ/ር
|
|
|
|
እግ/ር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የኤዶምን መጥፋት ለማስረገጥ ነው፡፡
|
|
ተርጓሚው “በዚየያ ቀን በእርግጥ ከኤሳው ተራራ…. አጠፋለው”
|
|
|
|
# የኤሳው ተራራ
|
|
|
|
ይህ የሚያስረዳው የኤሳው ምድር በአብዛኛው ተራራማ መሆኑንና ይህም የኤዶምን ምድር ለመግለፅ ነው፡፡
|
|
|
|
# የታመንካቸው ሰዎች አታለሉህ
|
|
|
|
“ብርቱ ተዋጊዎችህ ይደነግጣሉ ”
|
|
|
|
# ቴማን
|
|
|
|
ይህ በኤዶም ምድር የሚገኝ ግዛት ነው( ተመልከት የስም ትርጓሜ)
|
|
|
|
# ሰዎች ሁሉ ከኤሳው ተራራ በመገደል ይጠፉ ዘንድ
|
|
|
|
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚው “ጠላቶች ስለገደሏቸው ሰዎች በኤሳው ተራራ አይኖሩም” ወይም በኤሳው ተራራ የተገኘ ሰው ሁሉ ስለሚገደል ( see Active or passive)
|
|
|
|
# ይለያሉ/ ወደ ፍጻሜ ይመጣሉ
|
|
|
|
“ይጠፋሉ
|