28 lines
1.2 KiB
Markdown
28 lines
1.2 KiB
Markdown
# የሸሹ
|
|
|
|
ይህ ሞአብ በምትፈራርስበት ጊዜ መሸሽ የቻሉ ሰዎችን ነው፡፡
|
|
|
|
# ከሀሴቦን ጥላ በታች ቆመዋል
|
|
|
|
“ጥላ በታች” የሚለው መጠለያ ወይም መከለያ ነው፡፡ “ለመጠለያ በሀሴቦን ይሸፈናሉ”
|
|
|
|
# እሳት ከሐሴቦን ነበልባልም ከሴዎን ወጥቶአል
|
|
|
|
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ሀሳብ ሲይዙ እነዚህም የሞአብ ውድቀት ከሐሴቦን ሲጀምር ንጉሱ ሴዎን ነበረ፡፡
|
|
|
|
# ሐሴቦን
|
|
|
|
ኤርምያስ 48፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
|
|
|
|
# ሴዎን
|
|
|
|
ይህ ሐሴቦን ሲመራ እና ሲያስተዳድር የነበረ የአሞራዊ ንጉስ ስም ነው፡፡
|
|
|
|
# የሞዓብንም ማዕዘን የሤትንም ልጆች አናት በልቶአል።
|
|
|
|
“አናት” የሚለው ቃል የሞአብ ህዝቦችን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ “በኩራት የሚጮሁትን የሞአብ ህዝብን በእሳት ይነዳሉ”
|
|
|
|
# አናት
|
|
|
|
ከአይኖች ከፍ ብሎ የሚገኝ ከፀጉር ክፍል ደግሞ ዝቅ ብሎ የሚገኝ የፊት ክፍል ነው፡፡
|