20 lines
1003 B
Markdown
20 lines
1003 B
Markdown
# የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር
|
|
|
|
ናቡከደነፆር የሚለው ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን የንጉስ ናቡከደነፆር ሰራዊት”
|
|
|
|
# የግብፅን ምድር
|
|
|
|
“ምድር” የሚለው ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የግብፅ ህዝቦች” ወይም “ግብፃውያን”
|
|
|
|
# ሚግዶልም
|
|
|
|
ኤርምያስ 44፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
|
|
|
|
# በሚምፎስና በጣፍናስ
|
|
|
|
እነዚህን ስሞች ኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
|
|
|
|
# ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶአልና
|
|
|
|
“ሰይፍ” የሚለው ቃል የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ የጠላት ሰራዊ ህዝቡን መግደሉን እንደ ሰይፍ ህዝቡን እንደበላ መስሎ ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችሁ በዙሪያችሁ ያሉህዝቦችን ሁሉ ይገድላሉ”
|