44 lines
1.9 KiB
Markdown
44 lines
1.9 KiB
Markdown
# አጠቃላይ ሀሳብ
|
|
|
|
ኤርምያስ በብዛት ትንቢትን በግጥም መልክ ይፅፋል፡፡ የእብረዊያን ፀሀፊዎች የተለያዩ ንፅፅር ይጠቀሙ ነበር፡፡
|
|
|
|
# ወደ ነብዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሄር ቃል ይህ ነው፡፡
|
|
|
|
ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”
|
|
|
|
# ስለ ግብፅ
|
|
|
|
ይህ ሀረግ የግብፅ ከተማን ያመለክታል
|
|
|
|
# ኒካዑ
|
|
|
|
ይህ የወንድ ስም ነው
|
|
|
|
# ከርከሚሽ
|
|
|
|
ይህ በኤፍራጥስ በስተምእራብ በኩል የሚገኝ ከተማ ነው፡፡
|
|
|
|
# የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነፆር
|
|
|
|
ናቡከደነፆር የሚለው ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን የንጉስ ናቡከደነፆር ሰራዊት”
|
|
|
|
# በኢዮአቄም በአራተኛው አመት
|
|
|
|
ይህ ከኢዮአቄም አራተኛ አመት ንግስና ነው፡፡ “ኢዮአቄም ከነገሰ በአራተኛው አመት ”
|
|
|
|
# አራተኛው አመት
|
|
|
|
አራተኛው የሚለው አራት ቁጥርን ያመለክታል፡፡
|
|
|
|
# ፈረሰኞች ሆይ፥ ፈረሶችን ለጕሙና ውጡ
|
|
|
|
ልጉዋም ማለት ፈረሶች ላይ የመታሰር ሲሆን ይህም ሰረገላውን ለመጎተት ይጠቅማል፡፡ “ፈረሰኞች ሆይ፥ ፈረሶችን ለጕሙና ውጡ” ሲል ሰራዊቶቹ ሰረገላው ሆነው ፈረሶቹ ሰረገላውን ይጎትቱታል፡፡
|
|
|
|
# ራስ ቁርንም
|
|
|
|
በጦርነት ጊዜ የራስ ክፍልን ከአደጋ ለመከላከል የሚጠቅም ነው፡፡
|
|
|
|
# ጦርንም ሰንግሉ
|
|
|
|
ይህ ሀረግ ጦሮቻችሁን ሳሉ ማለት ነው፡፡
|