32 lines
1.8 KiB
Markdown
32 lines
1.8 KiB
Markdown
# በይሁዳ ንጉሥ በአካዝ ዘመን
|
|
|
|
‹‹አካዝ የይሁዳ ንጉሥ በነበረ ዘመን›› — ይህ ታሪኩ የተፈጸመበት ነው፡፡
|
|
|
|
# ረአሶን… ፋቁሔ… ሮሜልዩ
|
|
|
|
የሰዎች ስም
|
|
|
|
# ረአሶንና… ፋቁሔ… ወጡ
|
|
|
|
ነገሥታቱ የሚመሩት ሰራዊት እንደሆኑ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ረአሶንና… ፋቁሔ ከሰራዊታቸው ጋር ወጡ››
|
|
|
|
# ሊወጉ ወጡ
|
|
|
|
ጸሐፊው፣ ከተማው ራሱ ውስጡ የሚኖሩ ሰዎች እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ››
|
|
|
|
# ለዳዊት ቤት ወሬ በደረሰ ጊዜ
|
|
|
|
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዳዊት ቤት ወሬውን ሰሙ››
|
|
|
|
# የዳዊት ቤት
|
|
|
|
‹‹ቤት›› የሚለው ቤቱ ውስጥ የሚኖሩ ቤተ ሰብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ አካዝና አማካሪዎቹ››
|
|
|
|
# ሶርያና ኤፍሬም ተባብረዋል
|
|
|
|
‹‹ሶርያ›› እና፣ ‹‹ኤፍሬም›› ነገሥታቶቻቸውን ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ኤፍሬም›› መላው ሰሜናዊ የእስራኤልን መንግሥት ነው የሚያመለክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ ረአሶን የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔን እየረዳ ነበር››
|
|
|
|
# የዱር ዛፍ በነፋስ እንደሚናወጥ የእርሱና የሕዝቡ ልብ ተናወጠ
|
|
|
|
በዚህ ወሬ ልባቸው መናወጡ ነፋስ ሲያናውጠው ከሚናወጥ ዛፍ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አካዝና ሕዝቡ በጣም ፈሩ››
|