24 lines
1.0 KiB
Markdown
24 lines
1.0 KiB
Markdown
# አያያዥ ሀሳብ፡
|
|
|
|
ያህዌ ለጎግ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
|
|
|
|
# አጠቃላይ መረጃ፡
|
|
|
|
እነዚህ ሀረጎች የጎግን ሰራዊት የሚተባበሩ የተለያዩ አገራትን ይዘረዝራሉ፡፡
|
|
|
|
# በመንጋጋይ መንጠቆ አስገባለሁ
|
|
|
|
እዚህ ስፍራ "በመንጋጋህ መንጠቆ" የሚለው የሚወክለው እግዚአብሔር ጎግን አንደሚቆጣጠር ነው፡፡ ሰዎች በእንስሳት አፍ ሉጋም የሚያስገቡት ወደሚፈልጉት ስፍራ ለመንዳት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# በሙሉ ትጥቅ…ሰይፍ በመያዝ… በጋሻ እና የብረት ኮፍያ
|
|
|
|
እነዚህ ሀረጋት ለጦርነት የተዘጋጀን ሰራዊት ይገልጻሉ፡፡
|
|
|
|
# ጎሜር
|
|
|
|
ከጥቁር ባህር በስተ ሰሜን የሚኖሩ ህዝቦች
|
|
|
|
# የቴርጋማን ቤት
|
|
|
|
ይህ በሕዝቅኤል 27፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
|