28 lines
1.5 KiB
Markdown
28 lines
1.5 KiB
Markdown
# ብልጣሶር
|
|
|
|
ይሄ ከአባቱ በመቀጠል ንጉስ የሆነው የናቡከደነፆር ልጅ ነው፡፡በትንቢተ ዳንኤል 5፡1 ላይ ይህንን ሥም እንዴት እንደፃፋችሁት ተመልከቱ፡፡
|
|
|
|
# ልብህን አላዋረድክም
|
|
|
|
እዚህ ላይ“ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወደራሱ ወደ ብልጣሶር ነው፡፡“ራስህን አላዋረድክም”
|
|
|
|
# በሰማይ ጌታ ላይ ኮራህ
|
|
|
|
በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ልበ እርሱ ላይ እንደመኩራት ተቆጥሮ ተገልፆአል፡፡“በእግዚአብሔር ላይ አምፀሃል”
|
|
|
|
# ከቤቱ
|
|
|
|
እዚህ ላይ “ቤቱ”ምንና የት እንደሆነ ግልፅ በሆነ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በኢየሩሣሌም ውስጥ ከሚገኘው ቤተመቅደሱ”
|
|
|
|
# ትንፍሽህን በእጁ የያዘው እግዚአብሔር
|
|
|
|
እዚህ ላይ “ትንፋሽ”የሚለው ቃል ሕይወትን የሚያመለክት ሲሆን “እጅ”የሚለው ቃል ደግሞ ሥልጣንን ወይም መግዛትን የሚያመለክት ነው፡፡“ትንፋሽ የሚሰጥህ እግዚአብሔር” ወይም“በሕይወትህ ላይ ሁሉ ገዢ የሆነው እግዚአብሔር”
|
|
|
|
# መንገድህን ሁሉ
|
|
|
|
“የምታደርገውን ሁሉ”
|
|
|
|
# ይህ ፅሕፈት ተፃፈ
|
|
|
|
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን መልዕክት ፃፈ”
|