20 lines
923 B
Markdown
20 lines
923 B
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
|
|
|
|
# እጅም ሳይነካው ድንጋይ ተፈንቅሎ
|
|
|
|
ይሄ ወደ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች የሚከፈል ከሆነ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው ከተራራ ድንጋይ ይፈነቅላል ሆኖም ይህንን የፈነቀለው የሰው ልጆች አልነበሩም፡፡ድንጋዩን”
|
|
|
|
# በመከር ጊዘ በአውድማ ላይ እንዳለ
|
|
|
|
ይሄ ሐረግ የምሥሉን ቁርጥራጮች በቀላሉ በነፋስ እንደሚበንኑ ትናንሽና ቀላል ነገሮች ያስመስላቸዋል፡፡
|
|
|
|
# የት እንዳሉ እንኳን አልታወቀም
|
|
|
|
ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ፈፅሞ ተወገዱ”
|
|
|
|
# ምድርንም ፈፅሞ ሞላ
|
|
|
|
“በምድሪቱ ውስጥ ሁሉ ተሰራጨ”
|