|
# ቤን ሀዳድ እንዲህ አለ
|
|
|
|
ቤን ሀዳድ ለወታደሮቹ እንሚናገር ግልጽ ነው፡፡ "ቤን ሀዳድ ለወታደሮቹ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፕሲስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# እነርሱ… ወደ ወሰዷቸው ስፍራ
|
|
|
|
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" እና "የእነርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የስስራኤልን ሰራዊት ነው
|
|
|
|
# ስለዚህ ሰራዊቱ….ወጣቶቹን መኮንኖች ተከተለ
|
|
|
|
"የእስራኤል ሰራዊት…ወጣቶቹን እስራኤላውያን መኮንኖች ተከተለ"
|