20 lines
1.5 KiB
Markdown
20 lines
1.5 KiB
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
|
|
|
|
# የቀአት ልጆች አራት ነበሩ
|
|
|
|
“ቀአት 4 ወንዶች ልጆች ነበሩት”
|
|
|
|
# አሮን እጅግ ቅዱስ የሆነውን ነገር ለመለየት ተመርጧል
|
|
|
|
ይህ በገቢራ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እጅግ የተቀደሱ ነገሮችን እንዲቀድስ አሮን መረጠ” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ለዘላለምም በስሙ በረከትን መስጠት
|
|
|
|
እዚህ “በስሙ” የሚለው እንደ እርሱ ተወካይ የመናገርን ስልጣን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ወኪል በመሆን ሰዎችን ለዘላለም ይባርክ” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ወንዶች ልጆቹ ሌዋውያን እንደ ሆኑ ተቆጠሩ
|
|
|
|
የአሮን ወንዶች ልጆች እጅግ አስፈላጊ የሆኑ የሌዋውያን ነገድ ነበሩ ፣ ነገር ግን የሙሴ ልጆችም እንደ ሌዋውያን ተቆጥረዋል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡ የሙሴን ልጆች የሌዊ ነገድ ክፍል እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱ ነበር” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
|