am_tn/1ch/23/12.md

1.5 KiB

አጠቃላይ መረጃ

የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)

የቀአት ልጆች አራት ነበሩ

“ቀአት 4 ወንዶች ልጆች ነበሩት”

አሮን እጅግ ቅዱስ የሆነውን ነገር ለመለየት ተመርጧል

ይህ በገቢራ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እጅግ የተቀደሱ ነገሮችን እንዲቀድስ አሮን መረጠ” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)

ለዘላለምም በስሙ በረከትን መስጠት

እዚህ “በስሙ” የሚለው እንደ እርሱ ተወካይ የመናገርን ስልጣን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ወኪል በመሆን ሰዎችን ለዘላለም ይባርክ” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)

ወንዶች ልጆቹ ሌዋውያን እንደ ሆኑ ተቆጠሩ

የአሮን ወንዶች ልጆች እጅግ አስፈላጊ የሆኑ የሌዋውያን ነገድ ነበሩ ፣ ነገር ግን የሙሴ ልጆችም እንደ ሌዋውያን ተቆጥረዋል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡ የሙሴን ልጆች የሌዊ ነገድ ክፍል እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱ ነበር” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)