Wed Mar 04 2020 20:47:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:47:39 +03:00
parent ff64017c98
commit 9f706e6cdd
4 changed files with 65 additions and 6 deletions

View File

@ -25,10 +25,6 @@
},
{
"title": "አናት",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"body": "ከአይኖች ከፍ ብሎ የሚገኝ ከፀጉር ክፍል ደግሞ ዝቅ ብሎ የሚገኝ የፊት ክፍል ነው፡፡"
}
]

30
48/46.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "የካሞሽ ወገን ጠፍቶአል",
"body": "“የጠላት ሰራዊ ካሞሽን የሚያመልኩትን ህዝቦች አጠፋ”"
},
{
"title": "ካሞሽ",
"body": "“ካሞሽ” የሞአብያን ዋና ጣኦት ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡07 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "ወንዶች ልጆችህ ተማርከዋልና፥ ሴቶች ልጆችህም ወደ ምርኮ ሄደዋልና",
"body": "“የጠላት ሰራዊት ወንድ እና ሴት ልጆችህን ማርከው ወስደዋቸዋል፡፡”"
},
{
"title": "የሞአብን ምርኮ እመልሳለሁ",
"body": "የሞአብ የነበረው ጥሩ ነገርን እመልሳለሁ፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "በኋላኛው ዘመን",
"body": "የወደፊቱ "
},
{
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
},
{
"title": "የሞአብ ፍርድ እስከዚህ ድረስ ነው፡፡",
"body": "ይህ ስለ ሞአብ ኤርምያስ የተናገረው የመጨረሻው ትንቢት ነው፡፡"
}
]

30
49/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
"body": "ግጥም ሚለውን ተመልከት"
},
{
"title": "እግዚአብሄር እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "ለእስራኤል ልጆች የሉትምን ወይስ ወራሽ የለውምን? ስለ ምን ሚልኮም ጋድን ወረሰ? ሕዝቡስ በከተሞቹ ላይ ስለ ምን ተቀመጠ?",
"body": "እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ለእስራኤል ልጆች በጋድ እንዲኖሩ እንጂ ሚልኮን በሚየመልኩት እንዳይሆን ይናገራል፡፡ “በእስራኤል ምድር ውስጥ ብዙ ወራሽ እስራኤላውያን አሉ”"
},
{
"title": "ስለምን ምልኮም",
"body": "የሚያመለክተው ሚልኮምን የሚያመልኩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ለምን ሰዎች ሚልኮምን ያመልካሉ”"
},
{
"title": "ስለዚህ",
"body": "ይህ ቀጣዩን አጉልቶ ያሳያል"
},
{
"title": "ዘመን ይመጣል",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -566,6 +566,9 @@
"48-36",
"48-38",
"48-40",
"48-42"
"48-42",
"48-45",
"48-46",
"49-title"
]
}