30 lines
1.5 KiB
Plaintext
30 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የካሞሽ ወገን ጠፍቶአል",
|
|
"body": "“የጠላት ሰራዊ ካሞሽን የሚያመልኩትን ህዝቦች አጠፋ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ካሞሽ",
|
|
"body": "“ካሞሽ” የሞአብያን ዋና ጣኦት ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡07 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወንዶች ልጆችህ ተማርከዋልና፥ ሴቶች ልጆችህም ወደ ምርኮ ሄደዋልና",
|
|
"body": "“የጠላት ሰራዊት ወንድ እና ሴት ልጆችህን ማርከው ወስደዋቸዋል፡፡”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሞአብን ምርኮ እመልሳለሁ",
|
|
"body": "የሞአብ የነበረው ጥሩ ነገርን እመልሳለሁ፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በኋላኛው ዘመን",
|
|
"body": "የወደፊቱ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
|
|
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሞአብ ፍርድ እስከዚህ ድረስ ነው፡፡",
|
|
"body": "ይህ ስለ ሞአብ ኤርምያስ የተናገረው የመጨረሻው ትንቢት ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |