30 lines
1.4 KiB
Plaintext
30 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የሸሹ",
|
|
"body": "ይህ ሞአብ በምትፈራርስበት ጊዜ መሸሽ የቻሉ ሰዎችን ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከሀሴቦን ጥላ በታች ቆመዋል",
|
|
"body": "“ጥላ በታች” የሚለው መጠለያ ወይም መከለያ ነው፡፡ “ለመጠለያ በሀሴቦን ይሸፈናሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እሳት ከሐሴቦን ነበልባልም ከሴዎን ወጥቶአል",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ሀሳብ ሲይዙ እነዚህም የሞአብ ውድቀት ከሐሴቦን ሲጀምር ንጉሱ ሴዎን ነበረ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሐሴቦን",
|
|
"body": "ኤርምያስ 48፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሴዎን",
|
|
"body": "ይህ ሐሴቦን ሲመራ እና ሲያስተዳድር የነበረ የአሞራዊ ንጉስ ስም ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የሞዓብንም ማዕዘን የሤትንም ልጆች አናት በልቶአል።",
|
|
"body": "“አናት” የሚለው ቃል የሞአብ ህዝቦችን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ “በኩራት የሚጮሁትን የሞአብ ህዝብን በእሳት ይነዳሉ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አናት",
|
|
"body": "ከአይኖች ከፍ ብሎ የሚገኝ ከፀጉር ክፍል ደግሞ ዝቅ ብሎ የሚገኝ የፊት ክፍል ነው፡፡"
|
|
}
|
|
] |