Wed Feb 19 2020 09:57:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
3c9b1d8611
commit
82e713a9c7
22
14/17.txt
22
14/17.txt
|
@ -13,26 +13,18 @@
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "በሰይፍ የሞቱ",
|
"title": "በሰይፍ የሞቱ",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ በተጨማሪ “ሰይፍ” እዚህ ላይ ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰይፍ የሞቱ ሰዎች” ወይም “በጦርነት የሞቱ ሰዎች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "በረሃብ ምክንያት የመጡ በሽታዎች አሉ",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "እዚህ ላይ “በሽታዎች” የሚለው በረሃብ ከመሰቃየታቸው የተነሳ እነዚህ በሽታዎች ያሉባቸውን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከረሃብ የተነሳ የታመሙ ሰዎች አሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "ይቅበዘበዛሉ",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "ያለ ዓላማ ወዲህና ወዲያ መንቀሳቀስ"
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "አያውቁም",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "እነርሱ ምን እንደማያውቁ መግለጹ ሊጠቅም ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምን እንደሚሰሩ አያውቁም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
|
||||||
{
|
|
||||||
"title": "",
|
|
||||||
"body": ""
|
|
||||||
},
|
|
||||||
{
|
|
||||||
"title": "",
|
|
||||||
"body": ""
|
|
||||||
}
|
}
|
||||||
]
|
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
||||||
|
[
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "የፈውስ ጊዜ",
|
||||||
|
"body": "ግልጽ የሆነው መረጃ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፈውስ ጊዜን ተስፋ አደረግን” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "እግዚአብሔር ሆይ፥ በአንተ ላይ ኃጢአትን ሠርተናልና ክፋታችንንና የአባቶቻችንን በደል እናውቃለን ",
|
||||||
|
"body": "“እግዚአብሔር ሆይ፣ እኛ የሰራነውን ኃጢአትና የአባቶቻችንን በደል እናውቃለን”"
|
||||||
|
}
|
||||||
|
]
|
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
||||||
|
[
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||||
|
"body": "ኤርምያስ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ስለ ስምህ ብለህ",
|
||||||
|
"body": "እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ስም” መልካም ማንነቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ መልካም ማንነትህ ብለህ” ወይም “ማንኛውም ሰው አንተ በጣም ታላቅና ቃል ኪዳንህን የምትጠብቅ እንደሆንህ ማየት ይችል ዘንድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "የክብርህ ዙፋን",
|
||||||
|
"body": "የእግዚአብሔር “ዙፋን” በጽዮን ማለትም በኢየሩሳሌም ተወክሏል፡፡ በተጨማሪ የእርሱ “ዙፋን” እርሱ እንደ ንጉስ የሚገዛበትን ስፍራ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተ የክብር ዙፋን የሚገኝባትን ጽዮንን ታዋርዳታለህን” ወይም “አንተ እንደ ንጉስ ተቀምጠህ የምትገዛባትን ጽዮንን አታዋርዳት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ሰማያት በራሳቸው ዝናብ ማፍሰስ ይችላሉን",
|
||||||
|
"body": "“ሰማያት ዝናብ መቼ ማፍሰስ እንዳለባቸው በራሳቸው መወሰን ይችላሉን?” "
|
||||||
|
}
|
||||||
|
]
|
|
@ -190,6 +190,9 @@
|
||||||
"14-07",
|
"14-07",
|
||||||
"14-10",
|
"14-10",
|
||||||
"14-13",
|
"14-13",
|
||||||
"14-15"
|
"14-15",
|
||||||
|
"14-17",
|
||||||
|
"14-19",
|
||||||
|
"14-21"
|
||||||
]
|
]
|
||||||
}
|
}
|
Loading…
Reference in New Issue