Wed Feb 19 2020 09:55:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
4be305498a
commit
3c9b1d8611
24
14/13.txt
24
14/13.txt
|
@ -8,27 +8,23 @@
|
|||
"body": "እዚህ ላይ “ሰይፍ” ጦርነትን ይወክላል፣ “ማየት” ደግሞ በሁኔታው ውስጥ ማለፍን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአንድም ጦርነት ውስጥ አታልፉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እውነተኛ ደህንነት እሰጣችኋለሁ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ደህንነት” አንድ ሰው ለሌላ ሰው ሊሰጠው የሚችለው እቃ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በደህንነት እድትኖሩ እፈቅድላችኋለሁ” ወይም “እኔ በሰላም እንድትኖሩ እፈቅድላችኋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የውሸት ትንቢት ይናገራሉ",
|
||||
"body": "“ውሸት” የሚለው ቃል እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመዋሸት ይተነብያሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በስሜ",
|
||||
"body": "ይህ ሀረግ በእግዚአብሔር ኃይልና ስልጣን ወይም እንደ እርሱ ወኪል መናገርን ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እኔ እነርሱን አልላክኋቸውም",
|
||||
"body": "ይህ እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲያስተላልፉ መልእክት ሰጥቶ አልላካቸውም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለሌሎች ሰዎች ትንቢት እንዲናገሩ አልላክኋቸውም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከራሳቸው አእምሮ የሚወጣ ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “አእምሮ” ሃሳብን የማሰብ ችሎታ ሳይሆን የሆነ ስፍራ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ራሳቸው ያሰቡትን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "ኤርምያስ ሐሰተኛ ነቢያቶች ስለሚተነብዩት ነገሮች ለእግዚአብሔር እየተናገረ ነበር፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በስሜ",
|
||||
"body": "ይህ ሀረግ በእግዚአብሔር ኃይልና ስልጣን ወይም እንደ እርሱ ወኪል መናገርን ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 14:14 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ምንም ሰይፍ አይኖርም … ሰይፍ አይኖርም ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ሰይፍ” ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም ጦርነት አይኖርም … ጦርነት አይኖርም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በዚያን ጊዜ ትንቢት የተነገረላቸውም ሕዝብ ከራብና ከሰይፍ የተነሣ በኢየሩሳሌም መንገዶች ላይ ይበተናሉ ",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ማለት የቤተሰብ አባላት በሙሉ ይሞታሉ፣ ሕዝቡም አስከሬኖቻቸውን ከመቅበር ይልቅ በመንገዶቹ ላይ ይጥላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዚያን ጊዜ ትንቢት የተነገረላቸው ሕዝብ በራብና በሰይፍ ይሞታሉ፣ ሕዝቡም አስከሬኖቻቸውን በኢየሩሳሌም መንገዶች ላይ ይጥሉአቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሚስቶቻቸውን፣ ወንዶች ልጆቻቸውን ወይም ሴቶች ልጆቻቸውን",
|
||||
"body": "ይህ የሚያብራራው “እነርሱ” በሚለው ቃል የተመለከቱትን ሰዎች ነው፣ ይህም በራብና በሰይፍ የሞቱትን ሰዎች በሙሉ ማለት ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ ክፋታቸውን በእነርሱ ላይ አፈስስባቸዋለሁ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደ ክፋታቸው መጠን እንደሚቀጣቸው ሲናገር የሕዝቡ ክፋት ፈሳሽ እንደሆነና እርሱ ይህን ፈሳሽ በእነርሱ ላይ እንደሚያፈስስባቸው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሊቀጡ እንደሚገባቸው እኔ እቀጣቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ቀንና ሌሊት",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ሁልጊዜ ለማለት የቀኑ ሁለት ተቃራኒ ጊዜያቶች ተሰጥተዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ፣ ቀንና ሌሊት በሙሉ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የሕዝቤ ድንግል ሴት ልጅ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ እግዚብሔር የእርሱ ሕዝብ ለእርሱ ብርቅየና የተወደደ እንደሆነ ሲናገር እነርሱ የእርሱ ድንግል ሴት ልጅ እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ድንግል ሴት ልጅ የምሳሳላቸው ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የማይፈወስ ቁስል",
|
||||
"body": "ሊፈወስ የማይችል በቆዳ ላይ የሚከሰት መቆረጥ ወይም ስብራት"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሰይፍ የሞቱ",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -188,6 +188,8 @@
|
|||
"14-01",
|
||||
"14-04",
|
||||
"14-07",
|
||||
"14-10"
|
||||
"14-10",
|
||||
"14-13",
|
||||
"14-15"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue