Wed Feb 19 2020 09:53:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
004ad84525
commit
4be305498a
16
14/07.txt
16
14/07.txt
|
@ -24,7 +24,19 @@
|
|||
"body": "ይህ ጥያቄ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመርዳት ቸልተኛ የሆነበት ሁኔታ እንዳለ ሲናገር እርሱ በዚያ ስፍራ ስለሚኖሩ ሰዎች ግድ የሌለው በዚያ መንገድ የሚያልፍ እንግዳ መንገደኛ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በዚያ የሚያልፍና አንድ ሌሊት ብቻ የሚያድር ሰው",
|
||||
"body": "ሁለቱም ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ስለዚህ በአንድ ላይ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንድ ሌሊት ብቻ የሚቆይ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ግራ እንደተጋባ ሰው፣ ወይም ያድን ዘንድ እንደማይችል ተዋጊ ስለ ምን ትሆናለህ? ",
|
||||
"body": "ይህ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመርዳት ያልቻለበት ሁኔታ እንዳለ ሲናገር እርሱ ማንንም ሰው ማዳን ያልቻለ ግራ የተጋባ ተዋጊ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ግራ መጋባት",
|
||||
"body": "አንድን ነገር ለመረዳት ወይም በግልጽ ለማሰብ አለመቻል"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ስምህ በእኛ ላይ ተጠርቷል",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ስሙ በእነርሱ ላይ እንደተጠራ በመናገር ሕዝቡ የእግዚአብሔር ሕዝብ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስምህን ተሸክመናል” ወይም “እኛ የአንተ ሕዝብ ነን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ and ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "ኤርምያስ እግዚአብሔር ሕዝቡን ብቻቸውን እንዳይተዋቸው ይጸልያል ደግሞም እግዚአብሔርን ይጠይቃል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መቅበዝበዝን ይወድዳሉ",
|
||||
"body": "“ከእኔ ርቀው ሄደው መቅበዝበዝን ይወድዳሉ፡፡” ይህ የሚናገረው ለእግዚአብሔር ታማኞች ስላልሆኑ እርሱን ስለማይታዘዙት ሕዝብ ነው፣ ሕዝቡን እርሱ ከሚኖርበት ቦታ ርቀው በመሄድ እንደተቅበዘበዙ አድርጎ ገልጦአቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እግራቸውንም አልከለከሉም",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ርቀው መሄዳቸውን አጽንዖት ለመስጠት “እግሮቻቸው” በሚለው ቃል ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳቸውን አልጠበቁም” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ያስባል",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያስታውሳል” ወይም “አይረሳም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለ፤ በ … ስም",
|
||||
"body": "“መደገፍ” ወይም “መርዳት”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ማልቀስ",
|
||||
"body": "በሃዘን ምክንያት በታላቅ ጩኸት ማልቀስ"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለእነርሱ ፍጻሜ አበጅላቸዋለሁ",
|
||||
"body": "ይህ ለስላሴ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እንዲሞቱ አደርጋቸዋለሁ” (ለስላሴ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሰይፍ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ጦርነት “በሰይፍ” ተወክሏል፣ ሰይፍ በውጊያ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውል የተለመደ መሳሪያ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጦርነት” ወይም “በውጊያ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ለኤርምያስ ለይሁዳ ሕዝብ እንዳይጸልይላቸው ነገረው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሰይፍ አታዩም",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ሰይፍ” ጦርነትን ይወክላል፣ “ማየት” ደግሞ በሁኔታው ውስጥ ማለፍን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአንድም ጦርነት ውስጥ አታልፉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -186,6 +186,8 @@
|
|||
"13-25",
|
||||
"14-title",
|
||||
"14-01",
|
||||
"14-04"
|
||||
"14-04",
|
||||
"14-07",
|
||||
"14-10"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue