Wed Feb 19 2020 09:51:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-19 09:51:27 +03:00
parent 4d62a4fc6e
commit 004ad84525
4 changed files with 71 additions and 1 deletions

View File

@ -22,5 +22,17 @@
{
"title": "ለኢየሩሳሌም የሚያደርጉት ጩኸት ከፍ ከፍ ብሎአል",
"body": "“ከፍ ብሏል” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለኢየሩሳሌም በጸሎት በታላቅ ጩኸት እየተጣሩ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ታላላቆቻቸው",
"body": "“ባለጠጋ ሰዎች”"
},
{
"title": "አፈሩም ተዋረዱም",
"body": "እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ ባሪያዎቹ ውሃ ለማግኘት ስላልቻሉ እንዳፈሩ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ራሳቸውን ይከናነባሉ",
"body": "በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ሰዎች እፍረታቸውን ለማሳየት ራሳቸውን የሚሸፍኑበት ልብስ ይለብሱ ነበር፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

26
14/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ስለ ድርቅ ለሕዝቡ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "አራሾች አፈሩ ራሳቸውንም ተከናነቡ",
"body": "በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ሰዎች እፍረታቸውን ለማሳየት ራሳቸውን የሚሸፍኑበት ልብስ ይለብሱ ነበር፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የሜዳ አጋዘን ግልገሎቿን በሜዳ ተወች፣ ግልገሎቿን ተወቻቸው",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የሚበላ ነገር ባለመኖሩና ልትሰጣቸው ስላልቻለች የሜዳ አጋዘን ግልገሎቿን በሜዳ እንደ ተወች አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሜዳ አጋዘን ግልገሎቿን በሜዳ ተወች” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሳር የለምና",
"body": "ለአጋዘን የሚሆን የሚበላ ሳር የለም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእነርሱ የሚሆን የሚበላ ሳር የለምና” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እንደ ቀበሮም በነፋስ ውስጥ አለከለኩ",
"body": "ይህ እንደ ቀበሮ አለከለኩ በማለት አህዮች ማለክለካቸው ይናገራል ምክንያቱ ደግሞ ጥም ስለበረታባቸው ነው፡፡ ቀበሮ ብዙ የሚያለከልኩ በጣም አደገኛ የሆኑ የዱር ውሻዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ተጠማ ቀበሮ በነፋስ ውስጥ ያለከልካሉ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አትክልት የለምና ዓይኖቻቸው ፈዘዙ",
"body": "“የሚበሉት ሳር ስለሌለ ታወሩ”"
}
]

30
14/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ለሕዝቡ ስለ ድርቅ ተናግሯቸዋል፡፡"
},
{
"title": "ኃጢአታችን በእኛ ላይ ይመሰክርብናል",
"body": "እዚህ ላይ “ኃጢአቶች” ስለ ክፉ ስራቸው በእነርሱ ላይ የሚመሰክሩ ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጠአታችን ለክፉ ስራችን ማስረጃ ይሰጣሉ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ስለ ስምህ ብለህ",
"body": "እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ስም” መልካም ማንነቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ መልካም ማንነትህ ብለህ” ወይም “ማንኛውም ሰው አንተ በጣም ታላቅና ቃል ኪዳንህን የምትጠብቅ እንደሆንህ ማየት ይችል ዘንድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የእስራኤል ተስፋ",
"body": "ይህ የእግዚአብሔር ሌላ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ የእስራኤል ተስፋ ነህ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አንተ በምድር እንደ እንግዳ ለምን ትሆናለህ … ግራ እንደተጋባ ሰው ለምን ትሆናለህ ",
"body": "እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለቱም ጥያቄዎች እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ግድ የማይሰኝ እንደሆነና እነርሱን ለመርዳት የማይችል እንደሆነ ይጠይቃሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አንተ በምድር እንደ እንግዳ ለምን ትሆናለህ፣ እንደ ባዕድ መንገደኛ … አንድ ሌሊት ብቻ",
"body": "ይህ ጥያቄ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመርዳት ቸልተኛ የሆነበት ሁኔታ እንዳለ ሲናገር እርሱ በዚያ ስፍራ ስለሚኖሩ ሰዎች ግድ የሌለው በዚያ መንገድ የሚያልፍ እንግዳ መንገደኛ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -184,6 +184,8 @@
"13-20",
"13-22",
"13-25",
"14-title"
"14-title",
"14-01",
"14-04"
]
}