Wed Feb 12 2020 15:04:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
53f36e3db5
commit
3569572916
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በእርግጥ መታለል ከኮረብቶች ይመጣል",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ኮረብቶች” የሚለው ሕዝቡ በኮረብቶች ላይ የሚያደርጉትን የሐሰተኛ አማልክት አምልኮ ይወክላል፡፡ አሁን ሕዝቡ እነዚህ ሐሰተኛ አማልክት እነርሱን ሊመሩአቸውና ሊረዱአቸው እንደማይችሉ አውቀዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በኮረብቶች ላይ የምናመልካቸው ሐሰተኛ አማልክት ሊመሩን አይችሉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከተራሮች የሚመጣ ግራ የሚያጋባ ጩኸት ",
|
||||
"body": "ሰዎች ሐሰተኛ አማልክትን በኮረብቶችና በተራሮች ላይ ሲያመልኩ ብዙ ጩኸት ያሰማሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ሐሰተኛ አማልክትን ስናመልክ በተራሮች ላይ ግራ የሚያጋባ ጩኸት እናሰማለን ነገር ግን እነርሱ እኛን አይረዱንም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመለክቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በእውነት የእስራኤል መዳን በአምላካችን በእግዚአብሔር ዘንድ ነው",
|
||||
"body": "“በእውነት የእስራኤል አዳኝ አምላካችን እግዚአብሔር ነው” ወይም “በእውነት እስራኤልን ሊያድን የሚችል ብቸኛው አምላካችን እግዚአብሔር ነው”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ነውረኛ ጣዖቶች አባቶቻችን የሰሩትን ሁሉ በሉት",
|
||||
"body": "ይህ የእስራኤል ሕዝብ ያላቸውን ንብረት ሁሉ ለጣዖቶች መስዋዕት አድርገው ከማቅረባቸው የተነሳ ብዙ ሀብታቸውን ማጣታቸውን የሚወክል ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በጎቻቸውንና ከብቶቻቸውን፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን",
|
||||
"body": "ይህ የእስራኤል ሕዝብ ለጣዖቶች እያረዱ መስዋዕት አድርገው ያቀረቡት የእንስሳትና የሰዎች ዝርዝር ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እንግዲህ እፍረታችንን ተከናበን እንተኛ፤ ውርደታችንም ይሸፍነን",
|
||||
"body": "እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፣ ደግሞም ሕዝቡ ነውረኛ ባህርያቸውን ሙሉ በሙሉ እንደተገነዘቡ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ በሙሉ ራሳችንን እናዋርድ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ውርደታችንም ይሸፍነን",
|
||||
"body": "ውርደታቸውን ሙሉ በሙሉ መገንዘባቸው ውርደት እንደ ብርድ ልብስ ወይም ጨርቅ እነርሱን እንደሸፈናቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ ",
|
||||
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ” የሚለው እያንዳንዱ ሰው ወጣት የነበረበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡ ወይም 2) “ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ” እስራኤል መጀመርያ ሕዝብ የሆነችበትን ጊዜ የሚያመለክት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጀመርያ ሕዝብ ከሆንንበት ጊዜ ጀምሮ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የአምላካችንንም የእግዚአብሔርን ድምፅ አልሰማንም",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “መስማት” መታዘዝን ይወክላል፣ “የእግዚአብሔር ድምፅ” ደግሞ እግዚአብሔር የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካችን እግዚአብሔር የተናገረውን አልታዘዝንም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እስራኤል ሆይ፣ ብትመለስ ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “መመለስ” የሚያመልኩትን ለመለወጥ ተለዋጭ ዜቤ ነው፣ እስራኤል ደግሞ የእስራኤልን ሕዝም የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ይልቅ ጣዖቶችን ያመልክ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የምትመለስ ከሆነ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የምታመልከውን የምትለውጥ ከሆነ” ( ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -69,6 +69,9 @@
|
|||
"03-13",
|
||||
"03-16",
|
||||
"03-17",
|
||||
"03-19"
|
||||
"03-19",
|
||||
"03-21",
|
||||
"03-23",
|
||||
"04-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue