From 3569572916ed373d9126c2c8e0bdb61e78efe68c Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Wed, 12 Feb 2020 15:04:20 +0300 Subject: [PATCH] Wed Feb 12 2020 15:04:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 03/23.txt | 38 ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ 04/01.txt | 22 ++++++++++++++++++++++ manifest.json | 5 ++++- 3 files changed, 64 insertions(+), 1 deletion(-) create mode 100644 03/23.txt create mode 100644 04/01.txt diff --git a/03/23.txt b/03/23.txt new file mode 100644 index 0000000..f1f4636 --- /dev/null +++ b/03/23.txt @@ -0,0 +1,38 @@ +[ + { + "title": "በእርግጥ መታለል ከኮረብቶች ይመጣል", + "body": "እዚህ ላይ “ኮረብቶች” የሚለው ሕዝቡ በኮረብቶች ላይ የሚያደርጉትን የሐሰተኛ አማልክት አምልኮ ይወክላል፡፡ አሁን ሕዝቡ እነዚህ ሐሰተኛ አማልክት እነርሱን ሊመሩአቸውና ሊረዱአቸው እንደማይችሉ አውቀዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በኮረብቶች ላይ የምናመልካቸው ሐሰተኛ አማልክት ሊመሩን አይችሉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከተራሮች የሚመጣ ግራ የሚያጋባ ጩኸት ", + "body": "ሰዎች ሐሰተኛ አማልክትን በኮረብቶችና በተራሮች ላይ ሲያመልኩ ብዙ ጩኸት ያሰማሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ሐሰተኛ አማልክትን ስናመልክ በተራሮች ላይ ግራ የሚያጋባ ጩኸት እናሰማለን ነገር ግን እነርሱ እኛን አይረዱንም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመለክቱ)" + }, + { + "title": "በእውነት የእስራኤል መዳን በአምላካችን በእግዚአብሔር ዘንድ ነው", + "body": "“በእውነት የእስራኤል አዳኝ አምላካችን እግዚአብሔር ነው” ወይም “በእውነት እስራኤልን ሊያድን የሚችል ብቸኛው አምላካችን እግዚአብሔር ነው”" + }, + { + "title": "ነውረኛ ጣዖቶች አባቶቻችን የሰሩትን ሁሉ በሉት", + "body": "ይህ የእስራኤል ሕዝብ ያላቸውን ንብረት ሁሉ ለጣዖቶች መስዋዕት አድርገው ከማቅረባቸው የተነሳ ብዙ ሀብታቸውን ማጣታቸውን የሚወክል ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በጎቻቸውንና ከብቶቻቸውን፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን", + "body": "ይህ የእስራኤል ሕዝብ ለጣዖቶች እያረዱ መስዋዕት አድርገው ያቀረቡት የእንስሳትና የሰዎች ዝርዝር ነው፡፡" + }, + { + "title": "እንግዲህ እፍረታችንን ተከናበን እንተኛ፤ ውርደታችንም ይሸፍነን", + "body": "እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፣ ደግሞም ሕዝቡ ነውረኛ ባህርያቸውን ሙሉ በሙሉ እንደተገነዘቡ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ በሙሉ ራሳችንን እናዋርድ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ውርደታችንም ይሸፍነን", + "body": "ውርደታቸውን ሙሉ በሙሉ መገንዘባቸው ውርደት እንደ ብርድ ልብስ ወይም ጨርቅ እነርሱን እንደሸፈናቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ ", + "body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ” የሚለው እያንዳንዱ ሰው ወጣት የነበረበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡ ወይም 2) “ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ” እስራኤል መጀመርያ ሕዝብ የሆነችበትን ጊዜ የሚያመለክት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጀመርያ ሕዝብ ከሆንንበት ጊዜ ጀምሮ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የአምላካችንንም የእግዚአብሔርን ድምፅ አልሰማንም", + "body": "እዚህ ላይ “መስማት” መታዘዝን ይወክላል፣ “የእግዚአብሔር ድምፅ” ደግሞ እግዚአብሔር የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካችን እግዚአብሔር የተናገረውን አልታዘዝንም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/04/01.txt b/04/01.txt new file mode 100644 index 0000000..c4a2950 --- /dev/null +++ b/04/01.txt @@ -0,0 +1,22 @@ +[ + { + "title": "እስራኤል ሆይ፣ ብትመለስ ", + "body": "እዚህ ላይ “መመለስ” የሚያመልኩትን ለመለወጥ ተለዋጭ ዜቤ ነው፣ እስራኤል ደግሞ የእስራኤልን ሕዝም የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ይልቅ ጣዖቶችን ያመልክ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የምትመለስ ከሆነ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የምታመልከውን የምትለውጥ ከሆነ” ( ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 7301042..29ec9c7 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -69,6 +69,9 @@ "03-13", "03-16", "03-17", - "03-19" + "03-19", + "03-21", + "03-23", + "04-title" ] } \ No newline at end of file