Thu Apr 26 2018 10:47:16 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-04-26 10:50:41 +03:00
parent dd47baaacd
commit 84ca19b6aa
9 changed files with 17 additions and 15 deletions

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 4 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፦እነሆ፥ጌታ እግዚአብሔር በእሳት ለመፍረድ ጠራ። እርሱም በምድር ውስጥ የሚገኘው ን ሰፊና ጥልቅ ውኃ አደረቀ፥ምድሪቱንም ደግሞ በላ። \v 5 እኔ ግን፦«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ተው፥ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ
ነውና» አልሁ። \v 6 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤«ይህም ደግሞ አይሆንም» ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
\v 4 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፦እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር በእሳት ለመፍረድ ጠራ። እርሱም በምድር ውስጥ የሚገኘውን ሰፊና ጥልቅ ውኃ አደረቀ፥ ምድሪቱንም ደግሞ በላ። \v 5 እኔ ግን፦«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ተው፥ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ ነውና» አልሁ። \v 6 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤ «ይህም ደግሞ አይሆንም» ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

View File

@ -1 +1 @@
\v 7 \v 8 እንዲህም አሳየኝ፦ እነሆም ፥ጌታ በእጁ ቱምቢ ይዞ በቅጥሩ አጠገብ ቆሞ ነበር።እግዚአብሔርም፦«አሞጽ ምን ታያለህ?» አለኝ፥ እኔም «ቱምቢ» አልሁኝ። ከዚያም ጌታ፦«ተመልከት፥በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ አኖራለሁ። ከእንግዲህም ወዲያ አልምራቸውም።
\v 7 እንዲህም አሳየኝ፦ እነሆም ፥ጌታ በእጁ ቱምቢ ይዞ በቅጥሩ አጠገብ ቆሞ ነበር። \v 8 እግዚአብሔርም፦ «አሞጽ ምን ታያለህ?» አለኝ፥ እኔም «ቱምቢ» አልሁኝ። ከዚያም ጌታ፦«ተመልከት፥በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ አኖራለሁ። ከእንግዲህም ወዲያ አልምራቸውም።

View File

@ -1 +1 @@
\v 9 የይስሐቅ ከፍታ ቦታዎች ይጠፋሉ፥የእስራኤል መቅደሶች ይፈርሳሉ፥በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሳለሁ።»
\v 9 የይስሐቅ ከፍታ ቦታዎች ይጠፋሉ፥ የእስራኤል መቅደሶች ይፈርሳሉ፥ በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሳለሁ።»

View File

@ -1,3 +1 @@
\v 10 \v 11 ከዚያም የቤቴል ካህን አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዮርብዓም እንዲህ ሲል መልእክት ላከ፦« አሞጽ በእስራኤል ቤት መካ
ከል በአንተ ላይ እያሤረ ነው። ምድሪቱም ቃሎቹን ልትሸከም አትችልም። አሞጽ እንዲህ ሲል ተናግሮአል፦'ኢዮርብዓም በሰይፍ ይሞታል፥እስራ
ኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል'።»
\v 10 ከዚያም የቤቴል ካህን አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዮርብዓም እንዲህ ሲል መልእክት ላከ፦« አሞጽ በእስራኤል ቤት መካከል በአንተ ላይ እያሤረ ነው። ምድሪቱም ቃሎቹን ልትሸከም አትችልም። \v 11 አሞጽ እንዲህ ሲል ተናግሮአል፦'ኢዮርብዓም በሰይፍ ይሞታል፥ እስራኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል'።»

View File

@ -1 +1 @@
\v 12 \v 13 አሜስያስም፥አሞጽን እንዲህ አለው፦« ባለ ራዕዩ ሆይ፥ወደ ይሁዳ ምድር ተመልሰህ ሽሽ፥ በዚያም እንጀራ ብላ ትንቢትም ተናገር። ነገር ግን ቤቴል የንጉሡ መቅድስና የመንግሥት መኖሪያ ነውና ከእንግዲህ ወድያ በዚህ ትንቢት አትናገር።»
\v 12 አሜስያስም፥ አሞጽን እንዲህ አለው፦« ባለ ራዕዩ ሆይ፥ ወደ ይሁዳ ምድር ተመልሰህ ሽሽ፥ በዚያም እንጀራ ብላ ትንቢትም ተናገር። \v 13 ነገር ግን ቤቴል የንጉሡ መቅድስና የመንግሥት መኖሪያ ነውና ከእንግዲህ ወድያ በዚህ ትንቢት አትናገር።»

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 14 \v 15 ከዚያም አሞጽ አሜስያስን እንዲህ አለው፦«እኔ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም። እኔ እረኛና የዋርካ ዛፎች ጠባቂ ነኝ። ነገር ግ
ን እግዚአብሔር የበግ መንጋ ከመጠበቅ ወሰደኝና እንዲህ አለኝ፦'ሂድ፥ለሕዝቤ ለእስራኤል ትንቢት ተናገር።'
\v 14 ከዚያም አሞጽ አሜስያስን እንዲህ አለው፦ «እኔ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም። እኔ እረኛና የዋርካ ዛፎች ጠባቂ ነኝ። \v 15 ነገር ግን እግዚአብሔር የበግ መንጋ ከመጠበቅ ወሰደኝና እንዲህ አለኝ፦'ሂድ፥ ለሕዝቤ ለእስራኤል ትንቢት ተናገር።'

View File

@ -1,3 +1 @@
\v 16 \v 17 አሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስማ። አንተ፥« 'በእስራኤል ላይ ትንቢት አትናገር፥በይስሐቅም ቤት ላይ አትናገር' ትላለህ። ስለዚህ እግ
ዚአብሔር እንዲህ ይላል፦'ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ሴተኛ አዳሪ ትሆናለች፥ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በሰይፍ ይወድቃሉ፥ምድርህ እየተለካ ይከ
ፋፈላል፥በረከሰ ምድር ትሞታለህ፥እስራኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይጋዛል።»
\v 16 አሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስማ። አንተ፥ «'በእስራኤል ላይ ትንቢት አትናገር፥ በይስሐቅም ቤት ላይ አትናገር' ትላለህ። \v 17 ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦' ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ሴተኛ አዳሪ ትሆናለች፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ምድርህ እየተለካ ይከፋፈላል፥ በረከሰ ምድር ትሞታለህ፥ እስራኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይጋዛል።»

View File

@ -1 +1 @@
\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፤የበጋ ፍሬ ቅርጫት ተመለከትሁ! እርሱም፥«አሞጽ፥ ምን ታያለህ?» አለኝ። እኔም፥«የበጋ ፍሬ ቅርጫት» አልሁት። ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦«በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፍጻሜ መጥቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲያ አልምራቸውም። የቤተ መቅደሱ ዝማሬ ዋይታ ይሆናል። የጌታ እግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፥በዚያን ቀን፥«አስከሬኑ ብዙ ይሆናል፤በሁሉ ሥፍራ በዝምታ ይጥሏቸዋል።»
\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፤ የበጋ ፍሬ ቅርጫት ተመለከትሁ! እርሱም፥ «አሞጽ፥ ምን ታያለህ?» አለኝ። እኔም፥ «የበጋ ፍሬ ቅርጫት» አልሁት። ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ «በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፍጻሜ መጥቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲያ አልምራቸውም። የቤተ መቅደሱ ዝማሬ ዋይታ ይሆናል። የጌታ እግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፥ በዚያን ቀን፥ «አስከሬኑ ብዙ ይሆናል፤ በሁሉ ሥፍራ በዝምታ ይጥሏቸዋል።»

View File

@ -99,6 +99,14 @@
"06-12",
"06-14",
"07-title",
"07-01"
"07-01",
"07-04",
"07-07",
"07-09",
"07-10",
"07-12",
"07-14",
"07-16",
"08-title"
]
}