diff --git a/07/04.txt b/07/04.txt index a81a2be..4326843 100644 --- a/07/04.txt +++ b/07/04.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 4 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፦እነሆ፥ጌታ እግዚአብሔር በእሳት ለመፍረድ ጠራ። እርሱም በምድር ውስጥ የሚገኘው ን ሰፊና ጥልቅ ውኃ አደረቀ፥ምድሪቱንም ደግሞ በላ። \v 5 እኔ ግን፦«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ተው፥ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ - ነውና» አልሁ። \v 6 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤«ይህም ደግሞ አይሆንም» ይላል ጌታ እግዚአብሔር። \ No newline at end of file +\v 4 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፦እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር በእሳት ለመፍረድ ጠራ። እርሱም በምድር ውስጥ የሚገኘውን ሰፊና ጥልቅ ውኃ አደረቀ፥ ምድሪቱንም ደግሞ በላ። \v 5 እኔ ግን፦«ጌታ እግዚአብሔር ሆይ እባክህ ተው፥ያዕቆብ በዚህ ውስጥ እንዴት ይቆማል? እርሱ ታናሽ ነውና» አልሁ። \v 6 እግዚአብሔርም ስለዚህ ነገር ተጸጸተ፤ «ይህም ደግሞ አይሆንም» ይላል ጌታ እግዚአብሔር። \ No newline at end of file diff --git a/07/07.txt b/07/07.txt index cc15439..c69eaf0 100644 --- a/07/07.txt +++ b/07/07.txt @@ -1 +1 @@ -\v 7 \v 8 እንዲህም አሳየኝ፦ እነሆም ፥ጌታ በእጁ ቱምቢ ይዞ በቅጥሩ አጠገብ ቆሞ ነበር።እግዚአብሔርም፦«አሞጽ ምን ታያለህ?» አለኝ፥ እኔም «ቱምቢ» አልሁኝ። ከዚያም ጌታ፦«ተመልከት፥በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ አኖራለሁ። ከእንግዲህም ወዲያ አልምራቸውም። \ No newline at end of file +\v 7 እንዲህም አሳየኝ፦ እነሆም ፥ጌታ በእጁ ቱምቢ ይዞ በቅጥሩ አጠገብ ቆሞ ነበር። \v 8 እግዚአብሔርም፦ «አሞጽ ምን ታያለህ?» አለኝ፥ እኔም «ቱምቢ» አልሁኝ። ከዚያም ጌታ፦«ተመልከት፥በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ አኖራለሁ። ከእንግዲህም ወዲያ አልምራቸውም። \ No newline at end of file diff --git a/07/09.txt b/07/09.txt index 0f110cf..d894818 100644 --- a/07/09.txt +++ b/07/09.txt @@ -1 +1 @@ -\v 9 የይስሐቅ ከፍታ ቦታዎች ይጠፋሉ፥የእስራኤል መቅደሶች ይፈርሳሉ፥በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሳለሁ።» \ No newline at end of file +\v 9 የይስሐቅ ከፍታ ቦታዎች ይጠፋሉ፥ የእስራኤል መቅደሶች ይፈርሳሉ፥ በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሳለሁ።» \ No newline at end of file diff --git a/07/10.txt b/07/10.txt index 32f139f..2946c41 100644 --- a/07/10.txt +++ b/07/10.txt @@ -1,3 +1 @@ -\v 10 \v 11 ከዚያም የቤቴል ካህን አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዮርብዓም እንዲህ ሲል መልእክት ላከ፦« አሞጽ በእስራኤል ቤት መካ -ከል በአንተ ላይ እያሤረ ነው። ምድሪቱም ቃሎቹን ልትሸከም አትችልም። አሞጽ እንዲህ ሲል ተናግሮአል፦'ኢዮርብዓም በሰይፍ ይሞታል፥እስራ -ኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል'።» \ No newline at end of file +\v 10 ከዚያም የቤቴል ካህን አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዮርብዓም እንዲህ ሲል መልእክት ላከ፦« አሞጽ በእስራኤል ቤት መካከል በአንተ ላይ እያሤረ ነው። ምድሪቱም ቃሎቹን ልትሸከም አትችልም። \v 11 አሞጽ እንዲህ ሲል ተናግሮአል፦'ኢዮርብዓም በሰይፍ ይሞታል፥ እስራኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል'።» \ No newline at end of file diff --git a/07/12.txt b/07/12.txt index 6c8f852..dbaba26 100644 --- a/07/12.txt +++ b/07/12.txt @@ -1 +1 @@ -\v 12 \v 13 አሜስያስም፥አሞጽን እንዲህ አለው፦« ባለ ራዕዩ ሆይ፥ወደ ይሁዳ ምድር ተመልሰህ ሽሽ፥ በዚያም እንጀራ ብላ ትንቢትም ተናገር። ነገር ግን ቤቴል የንጉሡ መቅድስና የመንግሥት መኖሪያ ነውና ከእንግዲህ ወድያ በዚህ ትንቢት አትናገር።» \ No newline at end of file +\v 12 አሜስያስም፥ አሞጽን እንዲህ አለው፦« ባለ ራዕዩ ሆይ፥ ወደ ይሁዳ ምድር ተመልሰህ ሽሽ፥ በዚያም እንጀራ ብላ ትንቢትም ተናገር። \v 13 ነገር ግን ቤቴል የንጉሡ መቅድስና የመንግሥት መኖሪያ ነውና ከእንግዲህ ወድያ በዚህ ትንቢት አትናገር።» \ No newline at end of file diff --git a/07/14.txt b/07/14.txt index 1c63cfc..7abcf90 100644 --- a/07/14.txt +++ b/07/14.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 14 \v 15 ከዚያም አሞጽ አሜስያስን እንዲህ አለው፦«እኔ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም። እኔ እረኛና የዋርካ ዛፎች ጠባቂ ነኝ። ነገር ግ -ን እግዚአብሔር የበግ መንጋ ከመጠበቅ ወሰደኝና እንዲህ አለኝ፦'ሂድ፥ለሕዝቤ ለእስራኤል ትንቢት ተናገር።' \ No newline at end of file +\v 14 ከዚያም አሞጽ አሜስያስን እንዲህ አለው፦ «እኔ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም። እኔ እረኛና የዋርካ ዛፎች ጠባቂ ነኝ። \v 15 ነገር ግን እግዚአብሔር የበግ መንጋ ከመጠበቅ ወሰደኝና እንዲህ አለኝ፦'ሂድ፥ ለሕዝቤ ለእስራኤል ትንቢት ተናገር።' \ No newline at end of file diff --git a/07/16.txt b/07/16.txt index 3ffc95c..4e788fa 100644 --- a/07/16.txt +++ b/07/16.txt @@ -1,3 +1 @@ -\v 16 \v 17 አሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስማ። አንተ፥« 'በእስራኤል ላይ ትንቢት አትናገር፥በይስሐቅም ቤት ላይ አትናገር' ትላለህ። ስለዚህ እግ -ዚአብሔር እንዲህ ይላል፦'ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ሴተኛ አዳሪ ትሆናለች፥ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በሰይፍ ይወድቃሉ፥ምድርህ እየተለካ ይከ -ፋፈላል፥በረከሰ ምድር ትሞታለህ፥እስራኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይጋዛል።» \ No newline at end of file +\v 16 አሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስማ። አንተ፥ «'በእስራኤል ላይ ትንቢት አትናገር፥ በይስሐቅም ቤት ላይ አትናገር' ትላለህ። \v 17 ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦' ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ሴተኛ አዳሪ ትሆናለች፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ምድርህ እየተለካ ይከፋፈላል፥ በረከሰ ምድር ትሞታለህ፥ እስራኤልም በእርግጥ ከምድሩ ተማርኮ ይጋዛል።» \ No newline at end of file diff --git a/08/01.txt b/08/01.txt index 89c8e1b..ce4794f 100644 --- a/08/01.txt +++ b/08/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፤የበጋ ፍሬ ቅርጫት ተመለከትሁ! እርሱም፥«አሞጽ፥ ምን ታያለህ?» አለኝ። እኔም፥«የበጋ ፍሬ ቅርጫት» አልሁት። ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦«በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፍጻሜ መጥቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲያ አልምራቸውም። የቤተ መቅደሱ ዝማሬ ዋይታ ይሆናል። የጌታ እግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፥በዚያን ቀን፥«አስከሬኑ ብዙ ይሆናል፤በሁሉ ሥፍራ በዝምታ ይጥሏቸዋል።» \ No newline at end of file +\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አሳየኝ፤ የበጋ ፍሬ ቅርጫት ተመለከትሁ! እርሱም፥ «አሞጽ፥ ምን ታያለህ?» አለኝ። እኔም፥ «የበጋ ፍሬ ቅርጫት» አልሁት። ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ «በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፍጻሜ መጥቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲያ አልምራቸውም። የቤተ መቅደሱ ዝማሬ ዋይታ ይሆናል። የጌታ እግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፥ በዚያን ቀን፥ «አስከሬኑ ብዙ ይሆናል፤ በሁሉ ሥፍራ በዝምታ ይጥሏቸዋል።» \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 8bb3228..d26e262 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -99,6 +99,14 @@ "06-12", "06-14", "07-title", - "07-01" + "07-01", + "07-04", + "07-07", + "07-09", + "07-10", + "07-12", + "07-14", + "07-16", + "08-title" ] } \ No newline at end of file