am_tw/bible/kt/condemn.md

8 lines
567 B
Markdown

# መኮነን፣ ኵነኔ
“መኮነን” እና “ኵነኔ” አንዳች በደል ከመፈጸሙ የተነሣ ሌላው ላይ መፍረድን ያመለክታል።
* “መኮነን” ካደረገው ጥፋት የተነጃ ያንን ሰው መቅጣትንም ይጨምራል።
* አንዳንዴ፣ “መኮነን” የሚለው በሐሰት ሰውን መክሰስ ወይም ያልተመጣጠነ ፍርድ መስጠት ማለት ሊሆን ይችላል።
* “ኵነኔ” ሰውን የመኮነን ወይም የመክሰስ ተግባር ነው።