965 B
965 B
ሽብር፣ ማሽበር
“ሽብር” የሚለው ቃል በጣም የመፍራትና የመደንገጥ ስሜት ወይም አንድን ሰው ወይም ነገር በጣም መጥላት ማለት ነው።
- በጣም የሚያስፈራ ወይም የሚያስጠላ ነገርም ሽብር ሊሆን ይችላል።
- ወደ ፊት እየገሠገሠ ያለ አጥቂ ሰራዊት ጠላቶቹ ላይ ሽብር ያሳድራል።
- አንድ ቀን እግዚአብሔር የሚያመጣው ፍርድ ጸጋውን የሚንቁትን ሁሉ ያሸብራል።
- “የያህዌ ሽብር” የሚለው፣ “አስፈሪው የያህዌ ሕልሞች” ወይም፣ “አስፈሪው የያህዌ ፍርድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
- አንድን ሰው፣ “ማሸበር” እጅግ በጣም እንዲፈራ ማድረግ ማለት ነው።
- “የሚያሸብር” ነገር ሁሉ ፍርሃትና ድንጋጤ ያመጣል።