1.0 KiB
1.0 KiB
ድንኳን
ድንኳን ተንቀሳቃሽ መጠለያ ሲሆን፣ የሚሠራው ምሰሶዎች ላይ በማንጠልጠሉና ከእንርሱ ጋር በተያያዙ ጠንካራ ጨርቅ ነበር።
- ድንኳኖች የብዙ ሰዎች መኖሪያ ነበር። ለምሳሌ አብርሃምና ቤተ ሰቡ ለዓመታት ትልቅ ድንኳን ውስጥ ኖረው ነበር።
- እስራኤል በሲና ምድረ በዳ በነበሩ ጊዜ የሚኖሩት ድንኳኖች ውስጥ ነበር።
- መገናኛው ድንኳን በጣም ትልቅ ድንኳን ሲሆን ከጨርቅ የተሠሩ በጣም ትልልቅ መጋረጃዎች እንደ ድንኳን ያገለግሉ ነበር።
- ወንጌልን ለማዳረስ ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላው በሚጓጓዝበት ጊዜ ራሱን የሚረዳበት ገንዘብ ለማግኘት ሐዋርያው ጳውሎስ ድንኳን ይሰፋ ነበር።
- አንዳንዴ በአጠቃላይ ሰዎች የሚኖሩበትን ለማመልከት፣