am_tw/bible/other/teach.md

8 lines
776 B
Markdown

# ማስተማር፣ አስተማሪ
“ማስተማር” ከዚያ በፊት የማያውቁትን መረጃ ለሰዎች መናገርን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ መረጃው የሚሰጠው ወግ ባለው ወይም ስልታዊ በሆነ መንገድ ነው
* አስተማሪ የሚያስተምር ሰው ነው
* ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስን ሰዎችን ስለ እግዚአብሔር የሚያስተምር ሰው በሚጠራበት የአክብሮት አጠራር፣ “መምህር” ይሉት ነበር
* መምህሩ የሚሰጠው ቃል እንዳንዴ፣ “ማስተማር” የተሰኘው ቃል ትርጉም ሲሆን፣ ስለ እግዚአብሔር ተከታታይ ትምህርቶችን ማስተማርን ያመለክታል