am_tw/bible/other/teach.md

776 B

ማስተማር፣ አስተማሪ

“ማስተማር” ከዚያ በፊት የማያውቁትን መረጃ ለሰዎች መናገርን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ መረጃው የሚሰጠው ወግ ባለው ወይም ስልታዊ በሆነ መንገድ ነው

  • አስተማሪ የሚያስተምር ሰው ነው
  • ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስን ሰዎችን ስለ እግዚአብሔር የሚያስተምር ሰው በሚጠራበት የአክብሮት አጠራር፣ “መምህር” ይሉት ነበር
  • መምህሩ የሚሰጠው ቃል እንዳንዴ፣ “ማስተማር” የተሰኘው ቃል ትርጉም ሲሆን፣ ስለ እግዚአብሔር ተከታታይ ትምህርቶችን ማስተማርን ያመለክታል