886 B
886 B
በትረ መንግሥት
“በትረ መንግሥት” አንድ ንጉሥ ወይም የአገር አስተዳዳሪ የሚይዘው ጌጠኛ በትር ወይም ዱላ ነው
- መጀመሪያ ላይ በተረ መንግሥት የሚሠራው ጌጣ ጌጦች ከተቀረጹበት የዛፍ ቅርንጫፍ ነበር። በኋላ ግን ወርቅን ከመሳሰሉ የከበሩ ድንጋዮችም ይሠራ ጀመር
- በትረ መንግሥት ከንጉሡ ጋር የተያያዘውን ክብርና ታላቅነት የሚያሳይ የንጉሣዊነትና የሥልጣን ምልክት ነው
- ብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር የጽድቅ በትር እንዳለው ይናገራል
- የብሉይ ኪዳን ትንቢት መንግሥታትን ለመግዛት ክርስቶስ ከእስራኤል እንደበትረ መንግሥት እንደሚወጣ ያመለክታል