am_tw/bible/other/robe.md

531 B

ካባ

ካባ ወንዶችም ሆነ ሴቶች የሚለብሱት እጅጌ ረጃጅም ከውጭ የሚደረብ ልብስ ነው። ከኮት ጋር ይመሳሰላል።

  • ካባ ከፊት ለፊቱ ክፍት ሲሆን፣ በመታጠቂያ ወይም በቀበቶ ታስሮ ይገጠማል።
  • ቁመታቸው ረጅም ወይም አጭር ሊሆን ይችላል።
  • ሐምራዊ ካባ የንጉሣዊነት፣ የሀብትና የታዋቂነት መገለጫ እንዲሆን የሚለብሱት ንጉሦች ነበር።