am_tw/bible/other/reap.md

602 B

ማጨድ፣ አጫጅ

ማጨድ እህልን የመሳሰሉ ነገሮች ማምረት ማለት ነው። እህል የሚያመርት ሰው አጫጅ ይባላል።

  • ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር እህል ማጨድ የኢየሱስን የምሥራች ለሰዎች መናገርና እነርሱን ወደ እግዚአብሔር ቤተ ሰብ ማምጣትን ያመለክታል።
  • “ሰው የዘራውን ያጭዳል” ከሚለው አባባል ማየት እንደሚቻለው የአንድን ሰው የሥራ ውጤትን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል።