am_tw/bible/other/queen.md

9 lines
474 B
Markdown

# ልዕልት
የአንድ አገር ሴት ገዢ ወይም የንጉሥ ልጅ ልትሆን ትችላለች።
ማዳፈን
“ማዳፈን” የሚለው ቃል አንድ ነገር ማጥፋት ወይም መርካት የሚፈልግን ነገር ማስቆም ማለት ነው።
* ብዙውን ጊዜ ቃሉ ጥቅም ላይ የሚውለው ጥምን ካለ ማርካት ጋር ተያይዞ ነው።
* እሳት ማጥፋትን ለማመልከትም ይውላል።