አእምሮ (ልብ)
አእምሮ የሚያስብና ውሳኔ የሚያደርግ የሰው ተፈጥሮ ክፍል ነው።
- የሰው አንጎል ቁሳዊ የማሰቢያ አካል ነው።
- የእያንዳንዱ ሰው አእምሮ የእርሱ ወይም የእርሷ ሐሳብና አመክንዮ ሁለንተና ነው።
- “የክርስቶስ አእምሮ (ልብ)” ማለት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚያስበውና እንደሚያደርገው ማሰብና ማድረግ ማለት ነው። ይህንንም በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ለክርስቶስ ትምህርት በመገዛት ለእግዚአብሔር አብ መታዘዝ ማለት ነው።