am_tw/bible/other/lion.md

737 B

አንበሳ

አንበሳ እጁ የገባውን የሚገድልበትና የሚግነጣጥልበት ጥርሶችና ጥፍሮች ያሉት ባለ አራት እግር ትልቅ የዱር አውሬ ነው።

  • አንበሶች የሚያድኑትን እንስሳ ለመያዝ የሚያስችላቸው ብርቱ አካልና ታላቅ ፍጥነት አላቸው።
  • ወንዶቹ አንበሶች ራሳቸው ዙሪያ ጎፈር አላቸው።
  • አንበሶች ለምግብ ሌሎች እንስሳትን ይገድላሉ፤ ለሰዎችም ቢሆን አደገኛ ሊሆኑይችላሉ።
  • ንጉሥ ዳዊት ወጣት በነበረ ጊዜ ይጠብቃቸው የነበሩ በጎች ለመታደግ አንበሶች ገድሎ ነበር።