am_tw/bible/other/lamp.md

500 B

መብራት

መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሰዎች ይጠቀሙበት የነበረው መብራት በሚነድበት ጊዜ ብርሃን የሚሰጥ ብዙውን ጊዜ እንደ ኀይል ሰጪ የሚያገለግል ዘይት የያዘ ዕቃ ነበር።

  • የዘይት መብራቶች ብዙውን ጊዜ ከሸክላ የሚሠሩ ዕቃዎች ነበር።
  • ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ መብራት የብርሃንና የሕይወት ምሳሌ ነው።