am_tw/bible/other/laborpains.md

582 B

የምጥ ጣር

“ምጥ” ላይ ያለች ሴት ልጅ ከመውለዷ በፊት ሕመም ይደርስባታል፤ ይህም “የምጥ ጣር” ይባላል።

  • የክርስቶስ ባሕርይ አማኞች ውስጥ የሚሳልበትን ወይም የሚወለድበትን ሂደት ለማመልከት ጳውሎስ ይህን ቃል በምሳሌያዊ መልኩ ተጠቅሞበታል።
  • በመጨረሻው ዘምን እየጨመረና እያደገ የሚሄደውን መከራና ጭንቀት ለማመልከት የምጥ ጣር እንደ ምሳሌ ቀርቧል።