am_tw/bible/other/grainoffering.md

605 B

የእህል ቍርባን

የእህል ቍርባን የሚባለው ብዙውን ጊዜ ከሚቃጠል መሥዋዕት በኋላ ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን የስንዴ ወይም የገብስ ዱቄት ነው።

  • ለእህል መሥዋዕት የሚቀርበው እህል ድቅቅ ተደርጎ የተፈጨ እህል ሲሆን አንዳንዴ መሥዋዕት ከመሆኑ በፊት ለበሰለ ወይም ላይበስል ይችላል።
  • የእህሉ ዱቄት ውስጥ ዘይትና ጨው ቢገባም፣ እርሾና ማር ግን እንዲገቡበት አይፈለግም።