am_tw/bible/other/generation.md

397 B

ትውልድ

ትውልድ የሚባለው በአንድ ዘመን የተወለደና በአንድ ዘመን የነበረ የሰዎች ስብስብ ነው።

  • ብዙውን ጊዜ ከወላጆች እስከ ልጆች ያሉ ሰዎች ናቸው።
  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ አንድ ትውልድ የ40 ዓመታት ዕድሜ እንዳለው ይታሰብ ነበር።