16 lines
1.0 KiB
Markdown
16 lines
1.0 KiB
Markdown
# በኣል
|
|
|
|
አጠቃላይ በሆነ መልኩ በኣል የማኅበረሰቡ ሰዎች በአንድነት የሚያከብሩት ሁኔታ ነው።
|
|
|
|
* በብሉይ ኪዳን መሠረት፣ “በዓል” ቃል በቃል፣ “የተወሰነ ወይም የተመደበ ቀን” ማለት ነው።
|
|
* እስራኤላውያን የሚያከብሯቸው በዓሎች እግዚአብሔር እንዲጠብቁት ባዘዛቸው መሠረት በተለየ ሁኔታ የተመደበ ጊዜ ወይም ወቅት ናቸው።
|
|
* እስራኤላውያን በየዓመቱ የሚያከብሯቸው ዋና ዋና በዓሎች አሉ፤
|
|
* የፋሲካ በዓል
|
|
* የቂጣ በዓል
|
|
* የመከር በዓል
|
|
* በዓለ-ሃምሳ
|
|
* የመለከት በዓል
|
|
* የስርየት በዓል
|
|
* የዳስ በዓል
|
|
* የእነዚህ በዓሎች ዓላማ እግዚአብሔርን ለማመስገንና ሕዝቡን ለመታደግ፣ ለመጠበቅና የሚያስፈልገውን በመስጠት ያደረጋቸውን ድንቅ ነገሮች ለማስታወስ ነው።
|