am_tw/bible/other/donkey.md

898 B

አህያ፣ በቅሎ

አህያ ከፈረስ የሚያንስና ትላልቅ ጆሮዎች ያሉ ፈረስን የሚመስል ባለ አራት እግር አገልጋይ እንስሳ ነው።

  • በቅሎ ከወንድ አህያና ከሴት ፈረስ የምትወለድ መሐን እንስሳ ናት።
  • በቅሎዎች ብርቱ እንስሳት በመሆናቸው ለተለያየ አገልግሎት ከፍ ያለ ጥቅም አላቸው።
  • አህዮችና በቅሎዎች ዕቃዎችንና ሰዎን ለመሸከም ያገልግላሉ።
  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በሰላም ጊዜ ንጉሦች ያሚጓዙት በአህያ ሲሆን፣ በጦርነት ጊዜ የሚጓዙት በፈረስ ነበር።
  • ከመስቃሉ አንድ ሳምንት በፊት ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም የገባው በአህያ ውርንጭላ ተቀምጦ ነበር።