# መፋታት፣ ፍቺ
መፋታት ጋብቻ የሚቋረጥበት ሕጋዊ አሠራር ነው። ፍቺ ያደረጉ ባልና ሚስት ከእንግዲህ ትዳር ውስጥ አይደሉም ማለት ነው።
* የመፋታት ቃል በቃል ትርጕሙ፣ “መለያየት” ወይም፣ “ማሰናበት” ማለት ሲሆን፣ ሌሎች ቋንቋዎችም እንዲህ ያሉ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ይኖሩዋቸዋል።
* “የፍቺ ጽሑፍ” የሚለው፣ “ባልና ሚስቱ መለያየታቸውን የሚያመለክት ሰነድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።