am_tw/bible/other/descendant.md

341 B

ዘር (ልጅ)

ዘር (ልጅ) ቀጥተኛ የደምና ሥጋ ዝምድና ያለው ወይም የሩቅ ዘመድ የሆነ ሰው ነው።

  • ለምሳሌ አብርሃም የኖኅ ዘር ነው።
  • የአንድ ሰው ልጆች፣ የልጅ ልጆች፣ የልጅ ልጅ ልጆች፣ ወዘተ የእርሱ ዘሮች ናቸው።