am_tw/bible/other/bloodshed.md

567 B

የደም መፍሰስ

“የደም መፍሰስ” በግድያ፣ በጦርነት ወይም በሌላ አደጋ የሰዎችን ሞት ያመለክታል።

  • ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ደም መፍሰስ” ሰውየው አካል ላይ ካለ ቁስል ደም መውጣቱን ነው የሚያመለክተው።
  • “ደም መፍሰስ” ብዙውን ጊዜ ሰዎች በብዛት መገደላቸውን ለማሳየት ጥቅም ላይ ይውላል።
  • አጠቃላይ በሆነ መልኩ የግድያ ኃጢአት መፈጸምን ያሳያል።