am_tw/bible/other/altarofincense.md

7 lines
723 B
Markdown

# የዕጣን መሠዊያ
* የዕጣን መሠዊያ ከእንጨት ይሠራና ላዩና ጎኖቹ በወርቅ ይለበጣል። ግማሽ ሜትር ርዝመት ግማሽ ሜትር ስፋትና አንድ ሜትር ያህል ቁመት ነበረው።
* መጀመሪያ ላይ መገናኛው ድንኳን ውስጥ ነበር የሚቀመጠው በኋላም ቤተ መቅደሱን ውስጥ ይቀመጥ ነበር።
* በየጠዋቱና በየምሽቱ ካህን ላዩ ላይ ዕጣን ያቃጥላል።
* “ዕጣን ማቃጠያ መሠዊያ” ወይም “የወርቅ መሠዊያ” ወይም፣ “ዕጣን ማቃጠያ” ወይም “የዕጣን ገበታ”ተብሎ መርጎምም ይቻላል።