am_tw/bible/other/admonish.md

712 B

መምከር

“መምከር” ጠንከር አድርጎ ማስጠንቀቅ ወይም ምክር መስጠት ማለት ነው።

  • ብዙውን ግዜ ፣ “መምከር” አንድን ሰው አንድ ነገር እንዲያደርግ ምክር መስጠት ማለት ነው።
  • በክርስቶስ አካል ውስጥ አማኞች ኅጢአትን እንዲያርቁና የተቀደሰ ሕይወት እንዲኖሩ እርስ በርስ መመካከር እንዳለባቸው ይማራሉ።
  • “መምከር” የሚለው ቃል “ኅጢያት እንዳያደርጉ ማበረታታት” ወይም “ኅጢያት እንዳያደርጉ ማስጠንቀቅ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል።