903 B
903 B
ዘሩባቤል
ብሉይ ኪዳን ውስጥ ዘሩባቤል ተብለው የተጠሩ ሁለት ሰዎች ነበር።
- ከእነዚህ አንዱ የኢዮአቄምና የሴዴቅያስ ዘር ነበር።
- የሰላይታል ልጅ ተብሎ የሚጠራው ሌላው ዘሩባቤል የባቢሎን ምርኮኞች እየተመለሱ በነበረበት አንዱ ጉዞ የይሁዳ ነገድ አለቃ ሆኖ የነበረው ነው።
- ይኸኛው ዘሩባብል የነበረው የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እስራኤላውያን ከባቢሎን ምርኮ ነጻ እንዲወጡ ባደረገበት ዘመን ነበር።
- ዘሩባቤልና ሊቀ ካህኑ ኢያሱ ቤተ መቅደስና የእግዚአብሔር መሠዊያ ሲሠራ ከረዱት መካከል ነበር።
- ዘሩባቤል የነበረው ዕዝራና ነህምያ በነበሩበት ዘመን ነበር።